This post was published on Friday, May 4th, 2012 at 05:27 and is filed under Read Amharic.

የአማራጭ ኃይል ቴክኖሎጂ ፈጠራ በመቀሌ

የአማራጭ ኃይል ቴክኖሎጂ ፈጠራ በመቀሌ

ለጤናና ለአካባቢ ተስማሚ ነው ተብሏል፡፡

በ ግርማይ ገብሩ
| መቐለ

መቀሌ ከተማ ውስጥ የሚኖሩ ሰው አማራጭ የኃይል ምንጭ ከቆሻሻ ያመርታሉ፡፡

በተለምዶ ቀበሌ 11 እየተባለ በሚጠራው መንደር የሚኖሩት አቶ የማነ ማሓሪ ስለ ሥራቸው ሲናገሩ “ቆሻሻ ሲባል የወዳደቀ ወረቀት፣ የእንጨት ፍቅፋቂ የደረቀ ሣርና ቅጠል” ናቸው ብለዋል፡፡ እነርሱን በውኃ ብቻ አጣብቀው ለማገዶነት ያዘጋጇቸዋል፡፡

አቶ የማነ ለዚሁ የሚያገለግላቸው በእጅ የሚሠራ ማምረቻ ማሽንም ሠርተዋል፡፡

ዘገባውን ያዳምጡ፡፡